Campaign

Tue, 03 Feb, 2026 at 11:00 am UTC+03:00

Ethiopia, Addis Ababa, Ethiopia | Addis Ababa

Tikvah Health
Publisher/HostTikvah Health
Campaign
Advertisement
ዶ/ር በረከት አማኑኤል :እየሠራሁበት ከነበረ ሆስፒታል ውስጥ የሚሰሩ የግንባታ ታታሪ ጉልበት ሠራተኞች ደሞዝ በቀን 700-1000 የሚከፍላቸው ሲሆን ከጤና ባለሙያዎች ይልቅ ከ2-3 እጥፍ ነው።
ለነሱ ከዚህ በላይ ቢከፈልም ደስተኛ ነኝ ነገር ግን ... ይጋጫል!
አንድ ሐኪም 2 ደቂቃ ዘጎይቶ ከሆነ አዲስ የተወለደ ሕፃን መተንፈስ መጀመር ባለመቻሉ ይሞታል
ለ 3 ደቂቃዎች ዘግይቶ ቢመጣ አንድ እናት ከወሊድ ጋር በተያያዘ ደም መፍሰስ ትሞታለች
አንድ ዶክተር ለ5 ደቂቃ ከዘገየ ትንታ እና የአየር ቧንቧ መዘጋት የሚገላቸው አሉ
አንድ ዶክተር ለ 7 ደቂቃ ቢቆይ ድንገተኛ የልብ ድክመት ብዙ ሰው ይገላል
አንድ ሐኪም ለ 10 ደቂቃ የሚዘገይ ቢሆን የሚጥል በሽታ እና በሰውነት መንቀጥቀጥ(seizure) ይሞታል
ለ 15 ደቂቃ ያህል ዘግይቷል ቢገኝ ራሱን ስቶ የሚሞተው ሰው ብዙ ነው
ሐኪሙ ለ 30 ደቂቃ ቢቆይ አለርጂ ወይም anaphlaxis በቀላሉ መግደል ይችላል.
አንድ ሐኪም ለአንድ ሰዓት ያህል ቢዘገይ የድንገተኛ ክፍል ታካሚዎች መዳን የሚችሉት ሳይቀሩ ላይመለሱ ያሸልባሉ።
ለዶክተሮች እያንዳንዷ ስብርባሪ ሰኮንድ ህይወት ናት ዋጋዋ።
በየደቂቃው የሚተርፈው የሰው ሕይወት ዋጋ ቢስ ካልሆነ በስተቀር ለየሚፈውሱ እጆች ባለምጡቅ አይምሮ ዶክተሩ ምንም ቢያንስ እንጂ አይበዛበት.
Via ዶ/ር በረከት አማኑኤል MD ደራሲየ IYE [Influential YouthEthiopia] መስራች እና ስራ አስኪያጅ,
Advertisement

Event Venue & Nearby Stays

Ethiopia, Addis Ababa, Ethiopia

Icon
Concerts, fests, parties, meetups - all the happenings, one place.

Ask AI if this event suits you:

More Events in Addis Ababa

PREGNAT CARNIVAL EVENT
Wed, 18 Feb at 11:00 am PREGNAT CARNIVAL EVENT

Addis Ababa, Addis Ababa, Ethiopia

\u1218\u1232 \u1200\u1308\u122c \u1325\u1260\u1265
Sat, 21 Feb at 11:00 am መሲ ሀገሬ ጥበብ

Idoro,

ECL-AA 10-Year Anniversary
Thu, 26 Feb at 06:00 pm ECL-AA 10-Year Anniversary

Goethe-Institut Addis Ababa

\u12e8\u1218\u1296\u122d\u12eb \u1264\u1276\u127d \u12a5\u1293 \u1231\u1246\u127d
Sun, 01 Mar at 12:00 am የመኖርያ ቤቶች እና ሱቆች

Ethiopia, Addis Ababa, Ethiopia

Mar wold Media
Sun, 01 Mar at 12:00 am Mar wold Media

Addis Ababa, 269 Addis Ababa, Ethiopia

Addis Ababa is Happening!

Never miss your favorite happenings again!

Explore Addis Ababa Events